|
|
-
|
እንኳን ደህና መጡ
አዲናስ - Welcome |
|
|
|
|
|
|
|
የአዊ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት የተሞክሮ ማዕከል መሆነን ያሰመሰከረ ማበረቻ የኮምፒውተር የሽልማት ተሰጠ ወደ ዝርዝር መረጃ >>
|
|
ከፍተኛ ፍ/ቤቱ በ2ዐዐ5 ዓ/ም ባደረገው ከፍተኛ የሥራ እንቅስቃሴ ከ26 ሴክተር መስሪያ ቤቶች ጋር ተወዳድሮ 1ኛ ደረጃማግኘትችሏል፡፡
ወደ ዝርዝር መረጃ >>
|
|
|
በየአመቱ የስራ ማስጀመሪያ ስልጠና ከዞን እስከ ወረዳ እየሰጠ የሚገኘው ከፍተኛ ፍ/ቤቱ በዚህ ዓመትም በሁሉም ሂደቶች ዝግጀት እየተደረገ መሆኑን የሰው ሐይል አሰተዳደር የሆኑት አቶ አስፋው ይታየው ለህዝብ ግንኙነት ደጋፊ የሥራ ሂደት በላኩት መረጃ ገልፀዋል ፡፡
ወደ ዝርዝር መረጃ >>
|
|
በፍርድ ቤቶች ያለውን የአሰራር ክፍተት ለመሙላት ከወረዳ ፍርድ ቤት እስከ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ያለውን የአሰራር አንድ ለማድረግ የ2 ቀን ስልጠና በፋግታ ለኮማ ወረዳ ፍ/ቤት ከጥቅምት 18-19/2ዐዐ4 ዓ/ምድረስስልጠናየተሰጠሲሆን፣
ወደ ዝርዝር መረጃ >>
|
|
|
|
|
|
|
|
በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በአዊ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን ስር በሚገኘው በጃዊ ወረዳ ፈንደቃ ከተማ ዐ1 ቀበሌ ህፃን ልጇን የውሃ ጉድጓድ ውስጥ የጨመረች እናት በፖሊስ ቁጥጥር ስር ዋለች፡፡
ወደ ዝርዝር መረጃ >>
|
|
በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በአዊ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን ስር በሚገኘው በጓንጓ ወረዳ መንታውሃ ከተማ ንዑስ ማዘጋጃ ቤት ገንዘብ ያዥ በመሆን ይሰሩ የበሩ 2 ግለሰቦች በከባድ ዕምነት ማጉደል ወንጀል ተከሰው በፖሊስ ቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡
ወደ ዝርዝር መረጃ >>
|
|
|
|
|
|
|
|
|
|
|